ሲኤፍሲኤ ኢትዮጵያ – Connect for Culture Africa – Ethiopia
ሲኤፍሲኤ ኢትዮጵያ - Connect for Culture Africa - Ethiopia
Podcast Description
የሲኤፍሲኤ ኢትዮጵያ ፖድካስት በባህል እንዲሁም በኢትዮጵያ በሚገኙ የባህላዊ እና የፈጠራ ኢንዱስትሪ (CCIs) ላይ ያተኮረ ተከታታይ ክፍሎች ያሉት ጥልቅ ውይይት የሚካሄድበት ፖድካስት ነው፡፡ ሃሳብን በሚኮረኩቱ የተለያዩ ክፍሎች ባለሞያዎችን እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ከህዝብ/መንግስት ድጋፍ አንስቶ እስከ ስራ ፈጠራ፣ ሰላም ግንባታና እና ዲሞክራሲ ባህል በኅብረተሰብ ውስጥ ያለውን ሚና ይዳስሳል፡፡ በተሾመ ወንድሙ የሚዘጋጀው ይህ ፖድካስት ለቅስቀሳ እንዲሁም ወጣቶችን ለማብቃት መሳሪያ ሆኖ ያገለግላል፡፡ ሁሉም ክፍሎች በአማርኛ የሚቀርቡ ሲሆን የእንግሊዝኛ የግርጌ መግለጫ ይኖራቸዋል፡፡
የበለጠ ለማወቅ የሚከተለውን ድረ-ገጽ ይጎብኙ https://cfcafrica.org
The CfCA Ethiopia Podcast is a series of powerful conversations around culture and the cultural and creative industries (CCIs) in Ethiopia. Through thought-provoking episodes, we engage with experts and stakeholders to explore the value of culture in society—from public funding and job creation to peacebuilding and democracy. Hosted by Teshome Wondimu, the podcast also serves as a tool for advocacy and youth empowerment. All episodes are in Amharic with English subtitles.
Tune in and explore more at https://cfcafrica.org
Podcast Insights
Content Themes
The podcast delves into various topics related to culture and CCIs, including public funding, job creation, peacebuilding, and democracy, with specific episodes like 'Defining Culture and Its Importance' featuring discussions around the significance of culture in society.

የሲኤፍሲኤ ኢትዮጵያ ፖድካስት በባህል እንዲሁም በኢትዮጵያ በሚገኙ የባህላዊ እና የፈጠራ ኢንዱስትሪ (CCIs) ላይ ያተኮረ ተከታታይ ክፍሎች ያሉት ጥልቅ ውይይት የሚካሄድበት ፖድካስት ነው፡፡ ሃሳብን በሚኮረኩቱ የተለያዩ ክፍሎች ባለሞያዎችን እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ከህዝብ/መንግስት ድጋፍ አንስቶ እስከ ስራ ፈጠራ፣ ሰላም ግንባታና እና ዲሞክራሲ ባህል በኅብረተሰብ ውስጥ ያለውን ሚና ይዳስሳል፡፡ በተሾመ ወንድሙ የሚዘጋጀው ይህ ፖድካስት ለቅስቀሳ እንዲሁም ወጣቶችን ለማብቃት መሳሪያ ሆኖ ያገለግላል፡፡ ሁሉም ክፍሎች በአማርኛ የሚቀርቡ ሲሆን የእንግሊዝኛ የግርጌ መግለጫ ይኖራቸዋል፡፡
የበለጠ ለማወቅ የሚከተለውን ድረ-ገጽ ይጎብኙ https://cfcafrica.org
The CfCA Ethiopia Podcast is a series of powerful conversations around culture and the cultural and creative industries (CCIs) in Ethiopia. Through thought-provoking episodes, we engage with experts and stakeholders to explore the value of culture in society—from public funding and job creation to peacebuilding and democracy. Hosted by Teshome Wondimu, the podcast also serves as a tool for advocacy and youth empowerment. All episodes are in Amharic with English subtitles.
Tune in and explore more at https://cfcafrica.org
ኮኔክት ፎር ካልቸር አፍሪካ ኢትዮጵያ ፖድካስት | ክፍል 14 ሥርዓተ-ጥበብን መገንባት፦ ፖሊሲ፣ ቅርስና የኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ እንግዳ፡ አቶ ሰርፀ ፍሬ ስብሐት | አዘጋጅ ተሾመ ወንድሙ በክፍል 14 ኮኔክት ፎር ካልቸር አፍሪካ ኢትዮጵያ ፖድካስት አዘጋጅ ተሾመ ወንድሙ የብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) ዋና ዳይሬክተር ከሆኑት ከአቶ ሰርፀ ፍሬ ስብሐት ጋር ጥልቅ ውይይት ያደርጋል፡ ይህ ክፍል የኢትዮጵያን የኪነ-ጥበብ ዘርፍ ከባሕላዊና በበጎ ፈቃደኝነት ላይ ከተመሠረተ አሠራር ወጥቶ፣ ወደ ተደራጀና በፖሊሲ ወደተደገፈ ኢንዱስትሪ ለመቀየር የሚያስፈልጉ መሠረታዊ መዋቅራዊ ለውጦችን ይቃኛል፡፡ አቶ ሰርፀ የወመዘክርን ፋይዳ፣ የፖሊሲ ክፍተቶችን እና የዲጂታል ዘመኑ በፈጠራው ዘርፍ ላይ የሚያሳድረውን ተፅዕኖ በተመለከተ ተቋማዊ ራዕያቸውን ያጋራሉ፡፡ በውይይቱ ላይ የሚነሱ ዋና ዋና ጉዳዮች፡ ወመዘክርን የኢኮኖሚ ሞተር ስለማድረግ፡ የታሪክና የቅርስ ማከማቻነትን ለፈጠራ ኢኮኖሚ ግብዓትነት የመጠቀም አቅም፡፡ ብሔራዊ የኪነ-ጥበብ ፖሊሲና የሮያሊቲ ሥርዓት፡ ዘርፉን በሕግና በመዋቅር ለመደገፍ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት፡፡ የባለቤትነት መብትና የሜታ-ዳታ (Metadata) ቀውስ፡ የፈጠራ ባለሙያዎች ከሥራቸው ተገቢውን ጥቅም እንዳያገኙ የሆኑ ተግዳሮቶች፡፡ ዲጂታል ኢትዮጵያና የኤአይ (AI) ተፅዕኖ፡ ቴክኖሎጂ ለፈጠራ ሥራዎች የያዘው ዕድልና በሰው ልጅ የፈጠራ ብቃት ላይ የደቀነው ስጋት፡፡ ከፈቃደኝነት ወደ ተቋማዊ አሠራር፡ ጥበብን በፖሊሲ የተደገፈና በጠንካራ መሠረት ላይ የቆመ ኢንዱስትሪ የማድረግ አስፈላጊነት፡፡ ይህ ክፍል ለኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች፣ ለታሪክና ቅርስ ተመራማሪዎች፣ ለፖሊሲ አውጪዎች፣እንዲሁም የኢትዮጵያን የፈጠራ ኢኮኖሚ ወደ ቀጣይ ምዕራፍ ለማሸጋገር ፍላጎት ላላቸው ሁሉ የቀረበ ልዩ ውይይት ነው፡፡ ይመልከቱ፣ ያድምጡ እንዲሁም ውይይቱን ይቀላቀሉ፡፡ በባህል፣ በፖሊሲ እና በአፍሪካ የፈጠራ ኢንዱስትሪው ላይ የሚያጠነጥኑ ተጨማሪ ውይይቶችን ለመከታተል ሰብስክራይብ ያድርጉ፡፡ Title: Institutionalizing the Arts: Policy, Heritage, and Ethiopia’s Creative Economy Connect for Culture Africa Ethiopia Podcast Episode 14 Guest: Sertse Fre Sibhat | Host: Teshome Wondimu In Episode 14 of the Connect for Culture Africa Ethiopia Podcast, host Teshome Wondimu sits down with Sertse Fre Sibhat, Director General of the National Archives and Library of Ethiopia (Wemezekir). This episode explores the fundamental structural changes required to transition Ethiopia’s arts sector from traditional and volunteer based practices into an organized, policy backed industry. Sertse shares his institutional vision regarding the significance of Wemezekir, existing policy gaps, and the impact of the digital era on the creative sector. Key topics include: Archives as creative economy engines: Transforming heritage into a resource for national development. Policy roadmaps and royalty frameworks: Building the structural backbone of the arts sector. Solving the intellectual property metadata crisis: Addressing the technical and legal gaps in creators rights. Navigating Digital 2030 and AI risks: The impact of emerging technology on human creativity and cultural integrity. From Volunteerism to Institutions: Moving beyond “passion-led” work to a structured, policy driven economic sector. This episode is essential viewing for cultural practitioners, heritage researchers, policymakers, and anyone dedicated to the institutionalization of Ethiopia’s vast creative and historical wealth. Watch, listen, and join the conversation. Subscribe for more conversations on culture, policy, and creative industries in Africa.

Disclaimer
This podcast’s information is provided for general reference and was obtained from publicly accessible sources. The Podcast Collaborative neither produces nor verifies the content, accuracy, or suitability of this podcast. Views and opinions belong solely to the podcast creators and guests.
For a complete disclaimer, please see our Full Disclaimer on the archive page. The Podcast Collaborative bears no responsibility for the podcast’s themes, language, or overall content. Listener discretion is advised. Read our Terms of Use and Privacy Policy for more details.